ቀሲስ ታምራት ውቤ: ዘሰአሊተ ምህረት
Print this page

የመጋቢት ወር ልምምድ

በሃይማኖት /እምነት/ መኖር
ሃይማኖታቸን ከልማድ ፣ ከቸልተኝነት ፣ ከተጽኖ ነፃ መሆኑን መመርመርና መለማመድ
ከሃይማኖታችን በምድር ምን በሰማይ ምን እንደምናገኝ መመርመር
ለሃይማኖታችን ምን እንዳደረግን መመርመር
የመንደገፍባቸውን ሌሎቸ ነገሮች ማስወገድ / ምሳሌ ፡- ሥራ ፣ ገንዘብ ፣ ወገን ፣እውቀት ወዘተ ……/

 

 
 
Last modified onMonday, 04 April 2016 14:00
© - 2026